ขนาดวิดีโอ: 1280 X 720853 X 480640 X 360
แสดงแผงควบคุมโปรแกรมเล่น
เล่นอัตโนมัติ
เล่นใหม่
Amen amen amen!!!❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ❤❤❤የኔእናቴ
ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን በርቱ
ኦ ምዕራግ እምድር እስከ ሰማይወብኪ ተ _ሐደሰጊዮርጊስ ሰማዕት
ግሩም ድንቅ ነው ❤❤❤
ኦ ምዕራግ እምድር እስክ ሰማይወብኪ ተሐደስ ጊዮርጊስ ስማዕት
Lelit neber yesemahut yewent ergatawvbecha yarekale
Wow ketelubet❤❤❤
Girum zemare ZMK YASEMALEN ❤
ግሩምና ድንቅ መዝሙራት። ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን።
ሰላም እለኪ ማርያም እመ አምላክ//2/ወልድኪ ይጼውአኪ ውስተ ሕይወት ወመንግስተ ክብር
ወልድኪ ይጼውአኪ ወልድኪ ይጼውአኪውስተ ሕይወት ወመንግስተ ክብር ፪ልጅሽ ይጠራሻል ፪ወደ ሕይወትና ወደ ክብር መንግስት
አኸ ማርያም ሰአኸ እንተ በምድርአኸ በሰማያት ታንሶሱ ፪
Egziabeher yebarkachu ❤❤
እነዚህን ልጆች ስወዳቸው ❤❤❤❤ በጣም ብዙ ስሩልን
እኔም🥰🙏
ዕርገታ ውስተ ሰማያት ፪ወበአታ ውስተ ገነት ፪ገነዝዋ ሐዋርያት ፪ገነዝዋ በስብሐት
ዕርጎቶ ውስጥ ሰማያት ወበአታ ወበአታ ውስጥ ገነት ገነዝዋ ሐዋርያት ገንዝዋ ገንዝዋ ብስብሐት
ድንቅ ነው!
ዝማሬ መላእክትን ያስማልን በእውነት ግሩም ድንቅ ነው ❤❤❤ በጣም ነው የምንወዳችሁ።
zmare melaektn yasemalin Emebrhan TitebQachu Egziabher yistilin.
ዝማሬ መላእክት ያሰማልን ❤❤❤
ጥዑም መዝሙር። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባንቺ ታደሰ የሚባልበትን ምስጢር ቢነገረን።
ሊቃውንት አባቶቻችን በደረሱት የእመቤታችን ፍልሰት መልክዓ መልክዕ ስንመለከት : የመጨረሻው አንቀፅ መቋጫ "ምስለ ፍልሰትኪ ደምርኒ እሙ" የቅዱስ ጊዮርጊስን ጸሎት አያይዞ አስቀምጧል:: "ከ ፍልሰታሽ እደመር ዘንድ አማልጂሊኝ ደምሪኝ" በዚህ መሠረት አባቶቻችን የቅዱስ ጊዮርጊስን ፍልሰት ከእመቤታችን ጋር ነሐሴ 16 አያይዘው ያከብራሉ እናከብራለን። (ለተጨማሪ መረጃ የነሐሴ 16 ስንክሣር ምንባብን ይመልከቱ)
በመልክዐ ፍልሰታ ላይ እንዲህ ይላል"20. ለጊዮርጊስ ተውላጠ፡- ለድካሙና ለመከራው ዋጋስሙ ከፍ ላለው ለጊዮርጊስ ሰላምታ ይገባል፤ ድንግልማርያም ሆይ! በዕርገትሽ ዛሬ የዐፅሙ ፍልሰትተጨመረ፤ ቀድሞ ያንጊዜ ‹ድንግል ሆይ! ፍልሰቴንከፍልሰትሽ ጋር ጨምሪልኝ› ብሎ ጸልዮ ነበረና፡፡"ነሐሴ 16 የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሠተ አፅሙ ይታሰባል በዚህ ምክንያት ይመስለኛልተጨማሪ ግን አባቶችን መጠየቅ ተገቢ ነው
@@meronsamuelayele8986ግሩም ነው።
ቃሉ ያለው ቅዳሴ ማርያም ላይ ነው "ኦ ምዕራግ እምድር እስከ ሰማይ ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሚ ኵሉ ፍጥረት " ይላታል አባ ሕርያቆስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያሉት ሌሎች ሊቃውንት ናቸው እንደተባለው የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰተ አጽሙም በእሷ ፍልሰተ ሥጋ ጋር አንድ ቀን ስለሆነ በተጨማሪም ቅዱስ ጊዮርጊስና እመቤታችን በጣም ወዳጅ ናቸው ከዛ አንጻር ይመስለኛል።የበለጠ ሊቃውንትን እንጠይቃለን።
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ጴጥሮስ ወጳውሎስ አጥኑ ስጋው ለማርያም ለማርያም በማይጠንት እርቅ ለማርያም ለማርያም በማዕጠንተ ውርቅ
ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዐጠኑ ስጋሃ ፪ለማርያም ለማርያም በማዕጠንተ ወርቅ /፪/ አኸ
Amen amen amen!!!❤❤❤
አሜን አሜን አሜን ❤❤❤የኔእናቴ
ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን በርቱ
ኦ ምዕራግ እምድር
እስከ ሰማይ
ወብኪ ተ _ሐደሰ
ጊዮርጊስ ሰማዕት
ግሩም ድንቅ ነው ❤❤❤
ኦ ምዕራግ እምድር እስክ ሰማይ
ወብኪ ተሐደስ ጊዮርጊስ ስማዕት
Lelit neber yesemahut yewent ergatawvbecha yarekale
Wow ketelubet❤❤❤
Girum zemare ZMK YASEMALEN ❤
ግሩምና ድንቅ መዝሙራት። ዝማሬ መላእክትን ያሰማልን።
ሰላም እለኪ ማርያም
እመ አምላክ//2/
ወልድኪ ይጼውአኪ
ውስተ ሕይወት ወመንግስተ ክብር
ወልድኪ ይጼውአኪ ወልድኪ ይጼውአኪ
ውስተ ሕይወት ወመንግስተ ክብር ፪
ልጅሽ ይጠራሻል ፪
ወደ ሕይወትና ወደ ክብር መንግስት
አኸ ማርያም ሰ
አኸ እንተ በምድር
አኸ በሰማያት ታንሶሱ ፪
Egziabeher yebarkachu ❤❤
እነዚህን ልጆች ስወዳቸው ❤❤❤❤ በጣም ብዙ ስሩልን
እኔም🥰🙏
ዕርገታ ውስተ ሰማያት ፪
ወበአታ ውስተ ገነት ፪
ገነዝዋ ሐዋርያት ፪
ገነዝዋ በስብሐት
ዕርጎቶ ውስጥ ሰማያት ወበአታ ወበአታ ውስጥ ገነት
ገነዝዋ ሐዋርያት
ገንዝዋ ገንዝዋ ብስብሐት
ድንቅ ነው!
ዝማሬ መላእክትን ያስማልን በእውነት ግሩም ድንቅ ነው ❤❤❤ በጣም ነው የምንወዳችሁ።
zmare melaektn yasemalin Emebrhan TitebQachu Egziabher yistilin.
ዝማሬ መላእክት ያሰማልን ❤❤❤
ጥዑም መዝሙር። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባንቺ ታደሰ የሚባልበትን ምስጢር ቢነገረን።
ሊቃውንት አባቶቻችን በደረሱት የእመቤታችን ፍልሰት መልክዓ መልክዕ ስንመለከት : የመጨረሻው አንቀፅ መቋጫ "ምስለ ፍልሰትኪ ደምርኒ እሙ" የቅዱስ ጊዮርጊስን ጸሎት አያይዞ አስቀምጧል::
"ከ ፍልሰታሽ እደመር ዘንድ አማልጂሊኝ ደምሪኝ" በዚህ መሠረት አባቶቻችን የቅዱስ ጊዮርጊስን ፍልሰት ከእመቤታችን ጋር ነሐሴ 16 አያይዘው ያከብራሉ እናከብራለን። (ለተጨማሪ መረጃ የነሐሴ 16 ስንክሣር ምንባብን ይመልከቱ)
በመልክዐ ፍልሰታ ላይ እንዲህ ይላል
"20. ለጊዮርጊስ ተውላጠ፡- ለድካሙና ለመከራው ዋጋ
ስሙ ከፍ ላለው ለጊዮርጊስ ሰላምታ ይገባል፤ ድንግል
ማርያም ሆይ! በዕርገትሽ ዛሬ የዐፅሙ ፍልሰት
ተጨመረ፤ ቀድሞ ያንጊዜ ‹ድንግል ሆይ! ፍልሰቴን
ከፍልሰትሽ ጋር ጨምሪልኝ› ብሎ ጸልዮ ነበረና፡፡"
ነሐሴ 16 የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሠተ አፅሙ ይታሰባል
በዚህ ምክንያት ይመስለኛል
ተጨማሪ ግን አባቶችን መጠየቅ ተገቢ ነው
@@meronsamuelayele8986ግሩም ነው።
ቃሉ ያለው ቅዳሴ ማርያም ላይ ነው "ኦ ምዕራግ እምድር እስከ ሰማይ ወብኪ ተሐደሰ ቀዳሚ ኵሉ ፍጥረት " ይላታል አባ ሕርያቆስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ያሉት ሌሎች ሊቃውንት ናቸው እንደተባለው የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰተ አጽሙም በእሷ ፍልሰተ ሥጋ ጋር አንድ ቀን ስለሆነ በተጨማሪም ቅዱስ ጊዮርጊስና እመቤታችን በጣም ወዳጅ ናቸው ከዛ አንጻር ይመስለኛል።የበለጠ ሊቃውንትን እንጠይቃለን።
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ጴጥሮስ ወጳውሎስ አጥኑ ስጋው
ለማርያም ለማርያም በማይጠንት እርቅ ለማርያም ለማርያም በማዕጠንተ ውርቅ
ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዐጠኑ ስጋሃ ፪
ለማርያም ለማርያም
በማዕጠንተ ወርቅ /፪/ አኸ